በብዛት የተነበቡ መጣጥፎች

መደብ

ማራናታ

ማራናታ – አሜን ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

የዮሐንስ ራዕይ : በአደባባይዋም መካከል ከእግዚአብሔርና ከበጉ ዙፋን የሚወጣውን እንደ ብርሌ የሚያንጸባርቀውን የሕይወትን ውኃ ወንዝ አሳየኝ። በወንዙም ወዲያና ወዲህ በየወሩ እያፈራ አሥራ ሁለት ፍሬ የሚሰጥ የሕይወት ዛፍ ነበረ፥ የዛፉም ቅጠሎች ለሕዝብ መፈወሻ ነበሩ። ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፥ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፥ ፊቱንም ያያሉ፥ ስሙም በግምባሮቻቸው ይሆናል። ከእንግዲህም ወዲህ ሌሊት አይሆንም፥ […]

READ MORE

ንስር ክርስቲያን – ትርጉም ተድላ ሲማ ብርሃን

DATE : October 22, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ንስር ክርስቲያን መፅሔት 1989 — ቁጥር 29 : ንስር የአእዋፍ ንጉስ በመባል የሚታወቅ የወፍ ዘር ነው ታላላቅ ነገስታት ንስርን ለተለያዩ ነገሮች መግለጫነት እንደ ምሳሌ ተጠቅመዋል ለነጻነት ለሥልጣን ለግርማና ለመሳሰሉት በዚህ ጹሑፍ ለግርማና ለመሳሰሉት በዚህ ጹሑፍ ግን የምናተኩረው አስገራሚ የሆነ መመሳሰል በንስር ባሕሪና በክርስቲያን ሕይወት ውስጥ መኖሩን ነው በዚህች አጭር ጹሑፍ ውስጥ አምስት ነጥቦችን ብቻ እንመልከታለን፡፡ […]

READ MORE

አለቃ ታዬ እስራትና ግዞት ያልሰበረው ቅስም

DATE : October 10, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ብርሃን መፅሔት ቁጥር 36 : አዛውነቱ ገ/ማርያም ኪ/ማርያም ዳዊት ከመድገም ያለፈ እውቀት አልነበራቸውም ከጥቁር አፈር ታግለው የመሬትን እንብርት በመገልበጥ ሙያ ግን ተክነውበታል ያብራካቸው ክፋይ ታዬ ሞፈር ከቀንበር ማቀናጀት የማለዳ እጣክፍሉ አልነበርም ብራና ከመቃ ብዕር ከወረቀት አንጥቦ ሆሄያትን የሚያበራይ ስሉጥ የቀለም ቀንድ እንጂ፡፡እምር ታህል ልጅ እያለ ወደ ቤተክህነት ትምህርት የተላከው ታዬ ስምንት ዓመት ሲሞላው ንባብና ጽሕፈትን […]

READ MORE

ማሕደር

Language
WordPress Image Lightbox