በብዛት የተነበቡ መጣጥፎች

መደብ

የቆዩ ጽሑፎች

ዓይኔ ቢታወርም

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ብርሃን መፅሔት ቁጥር 32 : የትውልድ ሥፍራዬ ክልል 11 ከፊቾ ዞን ኮዳ ቀበሌ የሚባለው ምነደር ነው በሕጻነቴ ዓይኔን ሕመም ስሰቃይ ቆይቼ በ7ዓመቴ ሁለቱም ዓይኖቼ አብጠው ፈነዱና ፈሰሰ ወላጆቼም ለሚያመልኩት ቃልቻ (ውቃቢ) ‹‹ዳማሰንዶ ለሚባለው ብዙ መስዕዋት አቀረቡ በሕክምናም ብዙ ደከሙ ገንዘባቸው ባከነ ተስፋም ቆረጡ ዕድሜዬ ለአቅመ አዳም እስከሚደርስ ድረስ በዚህ ዓለም ርኩሰት ተሞልቼ መጠጥ በመጠጣት በመዝፈን […]

READ MORE

ከመአት የወጣሁ እህት

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

እህታችሁ ሰዓዳ መሀመድ ከጅቡቲ ብርሃን መፅሔት 1989 ቁጥር 27 : ዕድሜዬ ከመማር በቀር ለሌላ ለምንም ነገር ሳይደርስ የጫት የሲጋራ እና የመጠጥ ተገዢ ሆንኩኝ፡፡ ከዚያም ዕድሜዬ ለአቅመ ሄዋን ሲደርስ ከቤተሰቦቼ ተለይቼ በሠይጣን ምሪት የመኖሪያ ስፍራዬን ቀየርኩ፡፡ ወደ ቡና ቤቶች መንደር አመራሁ ተዋናይም ሆንኩ፡፡ ከዚህ ሁኔታ በኋላም አይን አለኝ አላይም ጆሮ አለኝ አልሰማም፡፡ በምደርስበት አካባቢ ሁሉ የታወኩ […]

READ MORE

የወጣቱ ቢሮ – ስለአገልግሎቱ ምን ይላል? ከብርሀን መፅሔት

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ከብርሀን መፅሔት : ከቢሮው አስተባባሪ ጋር ከአቶ እንዳልካቸው ሳህሌ ጋር ነበር በቢሮአቸው ያደረግነው ቃለ ምልልስ እንደሚከተለው ተስተናግዷል፡፡ ብርሀን፡- የወጣት ለክርስቶስ ዳራና እንቅስቃሴ ምን ይመስላል? አቶ እንዳልካቸው፡- የኢትዮጵያ ወጣት ለክርስቶስ አገልግሎት እንቅስቃሴ የጀመረው አሁን ባለበት ሁኔታ ቢሮ ተቋቁሞና ቦርድ ተመስርቶ አልነበረም፡፡ በጥቅምት ወር 1983 ዓ.ም ከበርተን ወጣት ለክርስቶስ በሚስተር ኒክ የሚመራ የልዑካን ቡድን ወደ አዲስአበባ ይመጣል፡፡ […]

READ MORE

እራሴን እንዳልገድል ቢላዋ ከለከሉኝ

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ብርሃን መፅሔት ታህሳስ 1984 ቁጥር 1 : ገና ልጅሳለሁ እግዚአብሔርን እንዲሁ እፈራዋለሁ ሃያልነቱ ታላቅነቱነና ፈዋሽነቱን  ግን አላውቅም ነበር እሱግን ቀድሞውንም ያውቀኛል ማለት እችላለሁ፡፡ የሁለተኛ ደረጃ ትምህርት ቤት ተማሪ በነበርኩበት ጊዜ በተለያዩ በሽታዎች ተለከፍኩ በተለይ የሆድህመምና የራስ ምታት በሽታዎች ክፉኛ አሰቃዩኝ ያምሆኖ ትምህርቴን ከሞላጎደል ተከታትያለሁ ዘጠነኛ ክፍል ስደርስ ግን ራስ ህመም ከምንግዜውም በላይ ስለባሰብኝ ትምህርቴን ለማቋረጥ […]

READ MORE

ወጣቱ እና ክርስቶስ

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ከወጣቶቹ ጋር በተደረገ ቆይታ – ብርሃን መፅሔት 1989 ቁጥር 27 : በዚህ እትማችን በወጣቶች ዙሪያ አንዳንድ ነጥብ በማንሳት ሐሳቦችን አንሸራሽረናል፡፡ በተለያየ ቦታ እንደ ትኩስ ኃይልነቱ የሚጠቀሰው ወጣት የበጎውንም ሆነ የክፉውን ዓለም ታቃፊ እንዲሆን ብዙ ጥሪ ይቀርብለታል፡፡ የዕድሜው ክልል ከአካላዊና ሥነ ልቦናዊ ይዘቱ አኳያ ሩጫ የበዛበት ስለሆነ ለሕይወት ዘመኑ የሚሆን መልካምም ሆነ ክፉ ስንቅ ሊሰንቅበት ይችላል፡፡ […]

READ MORE

የማበሻውን ጨርቅ እናንሳ _ ዴቪድ ዊልከርሰን ጽፎት ናን ኤልኤዘር እንደተረጎመው

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ዴቪድ ዊልከርሰን ጽፎት ናን ኤልኤዘር እንደተረጎመው : መደረቢያውን አኑሮ የማበሻውን ጨርቅ በማንሳት የደቀሙዛሙርቱን እግር አጣጥቦ ካበቃ ቡኋላ እንግዲህ እኔ ጌታችሁና መምህራችሁ ስሆን እግራችሁን ካጠብሁ እናንተም እርስ በርሳችሁ እግራችሁን መተጣተብ ይገባችሁዋል በማለት ነበር ማንኛችንም ልንቀበለውና በሕይወታችን ሰርፆ ሊገባ የሚገባውን መልዕክት ክርስቶስ ለተከታዮቹ ያስተላለፈው፡ አንዳንድ ክርስትያኖች ይህን ክፍል ቃል በቃል አሊያ ጥሬ ትርጉም ብቻ ላይ ስለሚያተኩሩ ‹‹ […]

READ MORE

አስተምህሮተ እግዚአብሔርና ሥነ-ሰው ከቅደሳት መጻሕፍት አንጻር

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ብርሃን መፅሔት 1989 ቁጥር 29 : 1.የእግዚአብሔር ሕልውና(መኖር) በመጽሐፍ ቅዱስ ገና የመጀመሪያው ምዕራፍ የመጀመሪያው ቁጥር ላይ የምናነበው ‹‹በመጀመሪያ እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን ፈጠረ›› የሚለውን ነው ከዚህ ቁጥር እንደምንረዳው ሰማይና ምድር ከፈጠራቸው በፊት እግዚአብሔር መኖሩን ነው ከዚህም የተነሳ ሁሉም ነገር አንድም ሳይቀር ከእነርሱ ሕልውና የመነጨ እንጂ በራሱ ሕላዊነት ያገኘ ነገር እንደሌለ እንረዳለን የብሉይ ኪዳን መጻሕፍት በጊዜው ለነበሩት […]

READ MORE

መጽሐፍ ቅዱስ ሥነ ቅርስ ቅፍርናሆም

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ናሁሰናይ አፈወርቅ ብርሃን መፅሔት ቁጥር 32 ፡ በእስራኤልና በዮርዳኖስ አካባቢ ከ100 በላይ የሚሆኑ ጥናታዊ ምክራቦች የተገኙ ሲሆን ብዙዎቹም በገሊላ አውራጃ የተገነቡ ነበሩ የሥነ ቅርስ ጠበብትም ምኩራቦችን እንደይዘታቸው ከፋፍለው አስቀምጠዋል የምኩራቦቹ ፊት ወደ እየሩሳሌም አንጻር ሆኖ ብዙዎችም ባለሦስት በር ነበሩ የመቅደስ ሥፍራ ከሚታይባቸው የገሊላ ምኩራቦች መካከል በቅፍረናሆም ያሉት ይጠቀሳሉ፡፡ ቅፍረናሆም ቴስሁም በሚባል ቦታ ከገሊላ ናሕር በስተሰሜን […]

READ MORE

ማራናታ – አሜን ጌታ ኢየሱስ ሆይ ቶሎ ና

DATE : November 25, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

የዮሐንስ ራዕይ : በአደባባይዋም መካከል ከእግዚአብሔርና ከበጉ ዙፋን የሚወጣውን እንደ ብርሌ የሚያንጸባርቀውን የሕይወትን ውኃ ወንዝ አሳየኝ። በወንዙም ወዲያና ወዲህ በየወሩ እያፈራ አሥራ ሁለት ፍሬ የሚሰጥ የሕይወት ዛፍ ነበረ፥ የዛፉም ቅጠሎች ለሕዝብ መፈወሻ ነበሩ። ከእንግዲህም ወዲህ መርገም ከቶ አይሆንም። የእግዚአብሔርና የበጉም ዙፋን በእርስዋ ውስጥ ይሆናል፥ ባሪያዎቹም ያመልኩታል፥ ፊቱንም ያያሉ፥ ስሙም በግምባሮቻቸው ይሆናል። ከእንግዲህም ወዲህ ሌሊት አይሆንም፥ […]

READ MORE

የዩኒቨርስቲው ቃል ኪዳን

DATE : October 22, 2019 AUTHOR : COMMENTS : No Comments

ብርሃን መፅሔት 1989 ቁጥር 32 : ከዩኒቨርስቲ ተመርቀው በሥራ ላይ ከተሰማሩ ከአንድ አመት በኋላ አንድ ቀን ዳኒ ከሚወዳት እጮኛው ከጃኔት ደብዳቤ አገኘ የእኔና የአንተ እጮኛምነት መተሳሰር እዚሁላ መብቃት አለበት የሚለውን ዓረፍተ ነገር እንዳነበበ ዓይኑን ማመን አቅቶት ፈዞ ቀረ ዳኒና ጃኒት ለመጀመርያ ጊዜ የተገናኙት ገና የሁለተኛ አመት ተማሪዎች እያሉ ነበር የተለያ መንፈሳዊ ስብሰባዎችን አብረው ተካፍለዋል መልካም […]

READ MORE

ማሕደር

Language
WordPress Image Lightbox